Project Manager, Construction Engineer & More
Job Overview
Berket Endeshaw General Contractor is looking for qualified applicants for the following open position
JOB OVERVIEW
- Salary:በስምምነት
Job Title
Project Manager, Construction Engineer & More
Job Requirement
1.Job Position:Project Manage(ፕሮጀክት ማናጀር)
Education:ኤም.ኤስ.ሲ/ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቭል ኢንጅነሪንግ ወይም በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience:ተዛማጅ ያለው 10 ኣመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 5 ዓመት በፕሮጀከት ማናጀር የሥራ መደብ የሰራ/ች
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
Required No.1
_________________________________________
2.Job Position፡ኮንስትራክሽን ኢንጅነር
Education፡ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቭል ኢንጅነሪንግ ወይም በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት/አድቫንስ ዲፕሎማ በህንፃ መሐንዲስ የትምህርት መስክ የተመረቀች
Experience፡ተዛማጅ ያለው 5ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 3 ዓመት በኮንስትራክሸን ኢንጅነር ሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
_________________________________________
3.Job Position፡ሳይት ኢንጂነር
Education፡ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቭል ኢንጅነሪንግ ወይም በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience፡ተዛማጅነት ያለው 3 ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 2 ዓመት በሳይት ኢንጅነር የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.3
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
_________________________________________
4.Job Position፡ኤሌትሪካል ኢንጅነር
Education፡ቢ.ኤስ.ኢ ዲግሪ በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience፡ተዛማጅነት ያለው 5 ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 3 ዓመት በሳይት ኢንጅነር የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
_________________________________________
5.Job Position፡ሳኒተሪ ኢንጅነር
Education፡ቢ.ኤስ.ኢ ዲግሪ በሳኒተሪ ኢንጅነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience፡ተዛማጅነት ያለው 5 ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 3 ዓመት በሳኒተሪ ኢንጅነር የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
_________________________________________
6.Job Position፡ሴፍቲ ኢንጂነር
Education፡ቢ.ኤስ.ኢ ዲግሪ በሲቭል ኢንጅነሪንግ ወይም በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ እና ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience:ተዛማጅነት ያለው 4ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 2ዓመት በሳኒተሪ ኢንጅነር የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
_________________________________________
7.Job Position፡ኳሊቲ ኮንትሮል
Education: ቢ.ኤስ.ኢ ዲግሪ በአርክቴክቸር የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience:ተዛማጅነት ያለው 5 ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 3 ዓመት በኳሊቲ ኮንትሮል የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
_________________________________________
8.Job Position፡ፎርማን
Education:አድቫንስ ዲፕሎማ በህንጻ ምህንድስና የተመረቀ/ች
Experience:ተዛማጅነት ያለው 8 ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 6 ዓመት በፎርማን የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.4
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
_________________________________________
9.Job Position፡ሰርቬየር
Education:ቢ.ኤስ.ኢ ዲግሪ በሰርቬየር የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience:ተዛማጅነት ያለው 4 ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 2 ዓመት በኳሊቲ ኮንትሮል የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ፕሮጀክት ደ/ማርቆስ
_________________________________________
10.Job Position፡ኮንትራት አድሚንስትሬሽን
Education:ቢ.ኤስ.ኢ ዲግሪ በሲቭል ኢንጅነሪንግ ወይም በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience:ተዛማጅነት ያለው 6ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 3 ዓመት በኮንስትራክሽን አድሚኒስትሬሽን የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ዋና ቢሮ(አዲስ አበባ)
_________________________________________
11..Job Position:ሲኒየር ኦፊስ ኢንጅነር
Education:ቢ.ኤስ.ኢ ዲግሪ በሲቭል ኢንጅነሪንግ ወይም በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience:ተዛማጅነት ያለው 4ዓመት ሆኖ ከዛ ውስጥ 2 ዓመት ሲኒየር ኦፊስ ኢነጅነር የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ዋና ቢሮ(አዲስ አበባ)
_________________________________________
12.Job Position፡ኦፊስ ኢንጂነር
Education:ቢ.ኤስ.ኢ ዲግሪ በሲቭል ኢንጅነሪንግ ወይም በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
Experience:ተዛማጅነት ያለው 2ዓመት በኦፊስ ኢንጂነር የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ዋና ቢሮ(አዲስ አበባ)
_________________________________________
13.Job Position:ስቶክ ክለርክ
Education:በአካውንቲንግ ዲግሪ /ዲፕሎማ/
Experience፡2/4 ዓመት እና ከዚያ በላይ በስቶክ ክለርክ የሥራ መደብ የሰራ/ች
Required No.1
Place of Work:ዋና ቢሮ(አዲስ አበባ)
_________________________________________
14.Job Position፡ስቶር ኪፐር
Education:በአካውንቲንግ ፣በንብረት አስተዳደር ወይም ተዛማጅነት ባለው የትምህርት ዘርፍ ዲግሪ/ዲፕሎማ
Experience:ተዛማጅነት ያለው 2ዓመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት
Required No.2
Place of Work:ዋና ቢሮ(አዲስ አበባ)
_________________________________________
15.Job Position፡መካኒክ
Education:በአውቶሞቲቭ የትምህርት ዘርፍ ዲፕሎማ /ቲቪቲ ያለው/ያላት
Experience:3 ዓመት እና ከዚያ ውስጥ 1 ዓመት በሚክሰር በቫይብሬተር በኮምፒውተር እና በተለያዩ የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ላይ የሰራ መንጃ ፈቃድ ያለው ቢሆን ይመረጣል
Required No.2
Place of Work:ፕሮጀክት
_________________________________________
16.Job Position:ፖስተኛ (ያለ ሞተር)
Education:10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ
Experience:0/1 ዓመት እና ከዛ በላይ ቢሆን ይመረጣል
Required No.3
Place of Work:አዲስ አበባ
N.B:ተወዳዳሪዎች ከቅጥር በኃላ ፕሮፌሽናል ላይሰንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው
How to apply
ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የሥራ ልምድ እና የተለያዩ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Address
በቅሎ ቤት ግሎባል ሆቴል አካባቢ ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ቅርንጫፍ መ/ቤት አጠገብ ወደ ውስጥ በሚያስገባው መንገድ 150 ሜትር ገባ ብሎ
Tel.011-46-54374/09-34-16-54-73 /ለደ/ማርቆስ አመልካቾች 09-41-69-54-20/
Deadline:February 24,2021
__________________________________________
Addis Jobs is the most popular website for job seekers in Ethiopia.Every day, we connect thousands of people to new job opportunities.
Our mission is to help people get jobs. We work towards improving the recruitment journey through daily job posts. We create a collaborative workplace that strives to create the best experience for job seekers.
Get Daily Job Alert jobs Available on our Telegram Channels:
https://t.me/AddisJobsEthiopia