Multiple Jobs (3) Ethio Agri-CEFT PLC
Job Overview
Ethio Agri-CEFT PLC is looking for qualified applicants for the following open position.
Job Title:
- Procurement Officer, Personnel Record Officer, Expediter
Job Overview
በሜድሮክ ኢትዮጲያ እህት ኩባንያ ኢትዮ አግሪ ሴፍቲ ኃ/የተ/የግ/ማ
1. የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የሀገር ውስጥ ግዥ ዋና ክፍል ኃላፊ
- የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በሰፕላይስ ማኔጅመንት ወይም ቢዝነስ ማኔጅንት ወይም በማርኬቲንግ ወይም በኢኮኖሚክስ
- የስራ ልምድ፡ በተመሳሳይ ሙያ 10(አስር) ዓመት የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ በኩባንያው ስኬል መሰረትየስራ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት (አዲስ አበባ)
- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
_________________________________________________
2. የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ፐርሶኔኔል ሪከርድ ኦፊሰር
- የት/ት ደረጃ፡ በሰው ሀይል አስተዳደር ወይም በስራ አመራር ወይም በህዝብ አስተዳደር የመጀመሪያ ዲግሪ
- የስራ ልምድ፡ 3(ሶስት) ዓመት የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ በኩባንያው ስኬል መሰረት
- የስራ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት (አዲስ አበባ)
- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
_________________________________________________
3. የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ጉዳይ አስፈፃሚ (Expediter)
- የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት እና በጉዳይ ማስፈፀም ወይም በአስተዳደር ወይም በጠቅላላ አገልግሎት ስራ ላይ የስራ/ች
- የስራ ልምድ፡ 2(ሁለት) ዓመት 3ኛ መንጃ ፍቃድ ያለው/ላት ቢሆን ይመረጣል
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ በኩባንያው ስኬል መሰረት
- የስራ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት (አዲስ አበባ)
- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
How to Apply
የምዝገባ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7(ሰባት) ተከታታይ የስራ ቀናት(ቅዳሜን ከሰዓት በፊት ጨምሮ)፡፡ አመልካቾች የቅጥር ማመልከቻ የት/ትና የስራ ልምድ ኦርጅናልና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ማስረጃችሁን ይዛችሁ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ የስራ ልምድ ማስረጃው ከምረቃ በኋላ የተገኘ ሊሆን ይገባዋል፡፡ ቅጥሩ ከተፈፀመ በ 15 ቀናት ውስጥ ከእዳ ነፃ ስለመሆኑ በመጨረሻ ይሰራበት ከነበረው መ/ቤት (ድርጅት) ክሊራንስ የሚያቀርብ ስለመሆኑ ግዴታ የሚገባ ፡፡ የምዝገባው ቦታ በኩባንያው ዋና መ/ቤት ላምበረት አካባቢ ላሜ ዴይሪ ኃ/የተ/የግ/ማ ግቢ ውስጥ፡፡ከመገናኛ ወደ ኮተቤ/ ወሰን መስመር በሚወስደው መንገድ፡፡
Deadline : 4 December 2020