Head Of Central Equipment & Equipment Maintenance
Job Overview
Amibra/Middle Awash Agriculture Development Enterprise is looking for qualified applicants for the following open position
JOB OVERVIEW
- Place of Work፡አሚባራ/መካከለኛ አዋሽ እርሻ ልማት ድርጅት(መልካ ሰዲ)፣መ/ወረር)
- Salary፡በደርጅቱ የደመወዝ ስኬል መሰረት
Job Title
የማዕከላዊ የመሳሪያዎችና ዕቃዎች ጥገና ኃላፊ /Head Of Central Equipment & Equipment Maintenance/
Job Requirement
Education፡በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ ወይም መካኒካል ምህንድስና ወይም በኤሌክትሪካል ወይም በእርሻ ምህንድስና የባችለር ዲግሪ ያለው
Experience: ከስራው ጋር አግባብነት ያለው 7/6 ዓመት የስራ ልምድ ያለውና ከዚህ ውስጥ ሁለቱን ዓመት በተቆጣጣሪ (በኃላፊነት የሥራ መደብ የሰራ)
How to apply
ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምትሟሉ አመልካቾች የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ በግንባር በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
Place of Registration:አዲስ አበባ ዋናው መ/ቤት ጎተራ ከኦይል ሊቢያ ነዳጅ ማደያ ጎን አዲስ ሞጆ የዘይት ፋብሪካ ግቢ ውስጥ አሚባራ ሪኮርድና ማህደር ክፍል
Tel .0118-49-02-08/0114-40-75-03
የአሚባራ/መካከለኛው እርሻ ልማት ድርጅት ዋና መ/ቤት
Deadline:September 09,2021
________________________________________________________
Addis Jobs is the most popular website for job seekers in Ethiopia. Every day, we connect thousands of people to new job opportunities.
Our mission is to help people get jobs. We work towards improving the recruitment journey through daily job posts. We create a collaborative workplace that strives to create the best experience for job seekers.
Get Daily Job Alert jobs Available on our Telegram Channels:
https://t.me/AddisJobsEthiopia
https://t.me/AddisJob
https://t.me/addisjobs