የፋይናንስ ዘርፍ ሥራ አስኪያጅ
Job Overview
Qualified applicants invited to apply for the following open position:
የፋይናንስ ዘርፍ ሥራ አስኪያጅ
Job Requirements:
- ተፈላጊ ችሎታ :- በአካውንቲንግ /አካውንቲንግ ኤንድ ፋይናንስ ከታወቀ የትምህርት ተቋም በማስተርስ በዲግሪ ወይም በመጀመሪያ ድግሪ በዲግሪ የተመረቀ/ች፡፡
- የሥራ ልምድ :- ለማስተርስ 10 ዓመትና ከዚያ በላይ የሠራ/ች ከዚህ ውስጥ ከ4 ዓመት በላይ በኃላፊነት የሠራ/ች/ ለመጀመሪያ ድግሪ 12 ዓመትና ከዚያ በላይ የሰራ/ች ከዚህ ውስጥ 6 ዓመት በኃላፊነት የሰራ/ች/በማኑፋክቸሪንግ/ የሰራ ቢሆን ይመረጣል፡፡
- ብዛት :- አንድ
- የሥራ ቦታ :- አዲስ አበባ
- ደመወዝ :- በስምምነት ሆኖ ማራኪ
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ጐተራ ትራፊክ ማሳለጫ ከቶታል ዲፖ በስተጀርባ በሚገኘው የፋብሪካችን ቅጥር ግቢ ውስጥ በሰው ኃይል ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር ዐ3 የት/ትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦሪጅናል ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር አያይዛችሁ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
How To Apply
ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ
ስልክ ቁጥር 0114-16-04-68 /0114-16-65-18-16