Electrician Level IV
Job Overview
Aquapare General Trading PLC is looking for qualified applicants for the following open positions.
Job Overview
- Salary:በድርጅቱ ስኬል መሰረት
Job Title
ኤሌክትሪሽያን ደረጃ IV/Electrician Level IV/
Job Requirement
Education:ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በኤሌክትሪካል ምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪ
Experience:3 ዓመት የስራ ልምድ ኖሮት ከዚህ ውስጥ ቢያንስ 2ዓመት በፕላስቲክ ፋብሪካ ውስጥ የሰራ/ች ወይም ከታወቀ ኮሌጅ/የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም በኢንዱስትሪያል ኤሌክትሮኒክስ ኮንትሮሊንግ /በኤሌክትሪክሲት /በኤሌክትሮኒክና ኮንትሮሊንግ /በኤሌክትሪክስ ሙያ ደረጃ V ዲፕሎማ የ5ዓመት የሥራ ልምድ ኖሮት ከዚሀ ውስጥ ቢያንስ 3ዓመት በፕላስቲክስ ፋብሪካ ውስጥ የሰራ/ች
Required No.1
How to apply
መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች የትምህርት፣የሥልጠና እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን በመያዝ ከታች በተገለፀው አድራሻ መሰረት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳታወቃለን፡፡
Address
ሳሪስ ከካዲስኮ ሕንፃ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ወረዳ 09 ጤና ጣቢያው ፊትለፊት የድርጅቱ ሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት ክፍል በአካል በመቅረብ መመዝገብ
Deadline:August 23, 2021
___________________________________________________________
Addis Jobs is the most popular website for job seekers in Ethiopia. Every day, we connect thousands of people to new job opportunities.
Our mission is to help people get jobs. We work towards improving the recruitment journey through daily job posts. We create a collaborative workplace that strives to create the best experience for job seekers.
Get Daily Job Alert jobs Available on our Telegram Channels:
https://t.me/AddisJobsEthiopia