Driver II
Job Overview
National Alcohol & Liquor Factory is looking for qualified applicants for the following open position
JOB OVERVIEW
- Place of Work፡ዋ/መ/ቤት
Job Title
የሽያጭ ሰራተኛ/ሾፌር II /Driver II /
Job Requirement
Education:ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰሰልጠኛ ተቋም በአውቶ መካኒክስ 10+1 ወይም ደረጃ II ሰርተፊኬት፣በደረቅ ጭነት ማጓጓዣ አሽከርካሪነት የደረቅ-3 ብቃት ማረጋገጫ ያለው ወይም 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት ወይም 12/10 ክፍል ያጠናቀቀ፣በደረቅ ጭነት ማጓጓዣ አሽከርካሪነት የደረ-3 ብቃት ማረጋገጫ ያለው ወይም 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት
Experience:6/8 ዓመት በተሳቢ መኪና ላይ የሰራ/ች
Required No.1
How to apply
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን በመያዝ የሰው ኃብት ማሟላትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 207 በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናታውቃለን፡፡
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
Address
መካኒሳ አቦ ማዞሪያ አደባባይ ወረድ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት
Tel.0118-68-21-92/0115-53-56-19
Deadline:May 27,2021
________________________________________________________
Addis Jobs is the most popular website for job seekers in Ethiopia.Every day, we connect thousands of people to new job opportunities.
Our mission is to help people get jobs. We work towards improving the recruitment journey through daily job posts. We create a collaborative workplace that strives to create the best experience for job seekers.
Get Daily Job Alert jobs Available on our Telegram Channels:
https://t.me/AddisJobsEthiopia