Driver
Job Overview
Ethiopian National Association of the Blind is looking for qualified applicants for the following open position
JOB OVERVIEW
- Salary:Negotiable
Job Title
Driver(ሾፌር)
Job Requirement
Responsibilities
- በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥና ከአዲስ አበባ ውጪ የማህበሩ ፕሮጀክቶች በሚተገበሩበት ቦታዎች አገልግሎት መስጠት
- ለሚያሽከክረው ተሸከርካሪ ተገቢ የሆኑ ሪከርደሮችንና ዳታ መያዝ
- ከማህበሩ ሥራ ጋር በተያያዘ በተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች መገኘት ጉዳይ ማስፈጸም
Requirement :
- 10 ሰዎችን መጫን የሚችል ተሸከርካሪ ለማሽከርከር የሚፈለገውን መንጃ ፍቃድ
- የ10ኛና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቁን የሚገልጽ ብሔራዊ ፈተና ሠርተፍኬት
- በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ ማንበብ የሚችል
- ማህበሩ የሚመለከቱ ጉዳዮች በመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች በመገኘት ማስፈጸም፣
- አመልካቾች ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት በተጨማሪ የሞተር ብስክሌቶች የመንጃ ፈቃድ መኖሩን ተጨማሪ ነጥብ ያሰጣል
- በተመሣሣይ ሥራ ሶስት ዓመት አገልግሎት ያለው
How to apply
ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን የምታሟሉ አመልካቾች 6 ኪሎ.ከየካቲት 12 ሆስፒታል ጀርባ በሚገኘው የኢትዩጵያ አይነስውራን ብሔራዊ ማህበር ዋና ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
ከ6 ወራት በፊት የተፃፈ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የለውም
ማህበሩ ሰለሚሰጠው ፈተና ዓይነት በስልክና ኢ ሜይል አድራሻ እንደዚሁም በወስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ የሚለጠፍ ይሆናል፡፡
Tel .0111-111021
Deadline:February 22,2021
__________________________________________
Addis Jobs is the most popular website for job seekers in Ethiopia.Every day, we connect thousands of people to new job opportunities.
Our mission is to help people get jobs. We work towards improving the recruitment journey through daily job posts. We create a collaborative workplace that strives to create the best experience for job seekers.
Get Daily Job Alert jobs Available on our Telegram Channels:
https://t.me/AddisJobsEthiopia