Case manager
Job Overview
Tigi International PLC is looking for qualified applicants for the following open position
JOB OVERVIEW
- Terms of Employment :በቋሚነት
- Salary:በድርጅቱ ስኬል መሰረት
- Place of Work:አዲስ አበባ
Job Title
ጉዳይ አስፈፃሚ(Case manager)
Job Requirement
Education:በህብረተሰብ ሳይንስ/Social Science/ የሙያ መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ/ዲፕሎማ
ከንግድ ሥራ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች በማስፈፀም ልምድ ያለው በተለይ በimport Export ጉዳዮችን በማስፈፀም ልምድ ያለው ቢሆን ይመረጣል በተጨማሪም በቂ የኮምፒውተር እውቀት ያለው
Experience:3/5 ዓመትና 2ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው መሆን ይኖርበታል
Required No.1
How to apply
ከዚህ በላይ በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በአካል ቀርባችሁ ማመልከት የምትችሉ ሲሆን እንዲሁም በፖ.ሳ.ቁ መላክ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
P.O.Box 4680
Address
መብራት ኃይል ወደ ሰሃሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን በሚወሰድ መንገድ ከሜታ ቢራ ማከፋፈያ ገባ ካኪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አጠገብ
Tel.0116-46-59-11/12/13
Deadline:March 04,2021
__________________________________________
Addis Jobs is the most popular website for job seekers in Ethiopia.Every day, we connect thousands of people to new job opportunities.
Our mission is to help people get jobs. We work towards improving the recruitment journey through daily job posts. We create a collaborative workplace that strives to create the best experience for job seekers.
Get Daily Job Alert jobs Available on our Telegram Channels:
https://t.me/AddisJobsEthiopia