ኬሚስት
Job Overview
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ት/ቤት ከዚህ ቀጥሎ ላለው ክፍት የስራ ቦታ ሠራተኞች አወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ፡ ኬሚስት
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በኬሚስትሪ የመጀመሪያ ዲግሪ/Bed/ የተመረቀችና የPGDT ስልጠና ያጠናቀቀ/ች
- ብዛት፡ 2
- የመመረቂያ ነጥብ : 75 እና ከዚያ በላይ
- ደመወዝ፡ በት/ት ምኒስቴር ስኬል መሠረት ሆኖ የሥራ ልምድን ታሳቢ የሚያደርግ ሲሆን የቤት አበልና የማበረታቻ አበል ከደመወዝ ጋር በየወሩ ይሰጣል፡፡
- ሴት አመልካች ይበረታታሉ