Contact us: info@addisjobs.net

ጀማሪ ኦፊሰር

Job Overview

Please login with Candidate account to view more fields.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀጥሎ ላለው ክፍት የስራ ቦታ ሠራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
 

  1. የስራ መደብ፡ ጀማሪ ኦፊሰር
    • ተፈላጊ ችሎታ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ባንኪንግ እና ፋይናንስ፣ ኢንፎርሜሸን ሲስተምስ ወይም ኮምፒውተር ሳይንስ፣ ሕግ፣ ስታትስቲክስ እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች እና 0 ዓመት የስራ ልምድ
    • ተጨማሪ መስፈርቶች፡ አጠቃላይ የመመረቂያ ነጥብ ለወንድ 2.75 ለሴቶች 2.50 እና ከዚያ በላይ
      • ዕድሜ፡ ከ30 ዓመት ያልበለጠ/ች
      • ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የተመረቀ/ች
    • ደመወዝ፡ ወርሃዊ መነሻ ደመወዝ 3111.00፣ ማራኪ ጥቅማጥቅሞች በባንኩ የጥቅማጥቅም ማዕቀፍ መሰረት
    • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
Apply for this job

Addis Events – Upcoming Events in Addis Ababa

upcoming events in Addis Ababa

Contact Us

Contact AddisJobs

Email: info@addisjobs.net

Location: 22 In front of Golagul, Town Square Mall 7th. floor, Addis Ababa, Ethiopia

Facebook:
@AddisJobs

Telegram:
@AddisJobs
@AddisJobsEthiopia

LinkedIn:
AddisJobs

 

Jobs in Ethiopia

Find Ethiopia Jobs on Addis Jobs

About AddisJobs

AddisJobs is a popular Ethiopian Job searching website. Find Latest Ethiopian jobs, NGO Jobs in Ethiopia