የሽያጭ ሠራተኛ , ጀማሪ አካውንታንት , ኦዲተር ከኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት
Job Overview
የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች አወዳደሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ – ኦዲተር
- ተፈላጊ የ/ት ደረጃ፡ ኮሌጅ ዲፕሎማ / ቢ.ኤ.ዲግሪ በአካውንቲንግ ወይም በፋይናንስ ወይም መሰል ሙያ
- የስራ ልምድ፡ 6/2 ዓመት
- ብዛት፡- 01
- የስራው ሁኔታ፡ በቋሚነት
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ – ጀማሪ አካውንታንት
- ተፈላጊ የ/ት ደረጃ፡ ቢ.ኤ.ዲግሪ በአካውንቲንግ ወይም በፋይናንስ ወይም መሰል ሙያ
- የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
- ብዛት፡- 03
- የስራው ሁኔታ፡ በኮንትራት
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ – የሽያጭ ሠራተኛ
- ተፈላጊ የ/ት ደረጃ፡ ኮሌጅ ዲፕሎማ በሽያጭ አስተዳደር ወይም ማርኬቲንግ
- የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
- ብዛት፡- 03
- የስራው ሁኔታ፡ በኮንትራት
ለሁሉም የስራ መደቦች
- የሥራ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት
- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት