ኤክስኪዩቲቭ ሴክተር II, ኦዲዮቪዥዋል ባለሞያ , የንብረት አስተዳደር ሠራተኛ , ሾፌር
Job Overview
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፖሊስ ጥናትና ምርምር ማዕከል ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደቡ፡ ኤክስኪዩቲቭ ሴክተር II
- የት/ት ደረጃ፡ በሴክሬተሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም 10+3 ወይም ደረጃ 3 ኖሯት በሙያው 6 ዓመት የሰራች
- ደመወዝ፡ 00
- ብዛት፡ 2
- ደረጃ፡ IX
- የስራ መደቡ፡ ኦዲዮቪዥዋል ባለሞያ
- የት/ት ደረጃ፡ በኦዲዮ ቪዥዋል ወይም በኤሌክትሮኒክስ ወይም መሰል ሙያዎች የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም 10+3 ወይም ደረጃ 3 ኖሯት/ኖሮት በሙያው 6 ዓመት የሰራ ልምድ ያለው/ት
- ደመወዝ፡ 00
- ብዛት፡ 1
- ደረጃ፡ X
- የስራ መደቡ፡ የንብረት አስተዳደር ሠራተኛ
- የት/ት ደረጃ፡ በሂሳብ መዝገብ አያያዝ ወይም በማኔጅመንት ወይም መሠል ሙያ የቴክኒክና ሙያ መለስተኛ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ 2 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ቢ.ኤ ዲግሪ ኖሮት/ሯት በሙያው 6/4/0 ዓመት የሰራ ልምድ ያለው/ት
- ደመወዝ፡ 2228.00
- ብዛት፡ 1
- ደረጃ፡ VIII
- የስራ መደቡ፡ ሾፌር
- የት/ት ደረጃ፡ በቀለም ትምህርት 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች 4ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት/ሯት 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት ወይም 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት/ሯት 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
- ደመወዝ፡ 1843.00
- ብዛት፡ 2
- ደረጃ፡ VII