የፋይናንስ ዋና ክፍል ኃላፊ
Job Overview
የፋና ቦሌ ሸማቶች ኃ.የተ.የህ.ሥ.ማ ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የስራ መደብ አመልካቾችን በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ መጠሪያ፡ የፋይናንስ ዋና ክፍል ኃላፊ
- ተፈላጊ የት/ት ደረጃ፡- በአካውንቲንግ በዲግሪ ወይም ዲፕሎማ የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ፡ በዲግሪ ለተመረቀ/ች 4 ዓመት በመስኩ የሰራ/ች ወይም ዲፕሎማ ተመርቆ/ቃ 6 ዓመት በመስኩ የሰራ/ች
- በፕችትሪ በቂ እውቀት ያለው/ት
- ደመወዝ፡ 4000 ብር እና ጥቅማ ጥቅም
- ለትራንስፖርት፡ 300 ብር
- ለስልክ፡ 100 ብር
- የስራ ቦታ፡ በፋና ቦሌ ሸማቶች ኃ/የተ/የህ/ሥ/ማ በ17/18 ሸማቾች ማስተባበሪ ጽ/ቤት