የፋይናንስና አካውንትስ መምሪያ ዳይሬክተር
Job Overview
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች አወዳደሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ የፋይናንስና አካውንትስ መምሪያ ዳይሬክተር
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
- 2ኛ /የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ ሙያ የሰለጠነ/ች
- ተፈላጊ የስራ ልምድ፡
- 8/10 ዓመት ከዚህ ውስጥ 2/4 ዓመት በመምሪያ ኃላፊነት በሙያው የሰራ/ች
- የስራ መደቡ የሚገኝበት ቦታ፡ ዋና መ/ቤት ፋይናንስና አካውንትስ መምሪያ
ማሳሰቢያ
- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መነሻ በስምምነት ይሆናል
- የኃላፊነት አበል ብር 3,000 ብር
- ሞባይል ባለመስመር ስልክ
- ትራንስፖርት ተሸከርካሪ እና 200 ሊትር ቤንዚን ጋር
- የህክምና ወጪ 100% በድርጅቱ ይሸፈናል
- ለሰራተኛው የመድን ዋስትና 24 ሰዓት ኢንሹራንስ ይሰጣል
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
- ሌሎች ማበረታቻዎችም ይኖሩታል
- የስራ ልምድ በመንግስት ልማት ድርጅት ወይም በሌሎች የቢዝነስ ተቋማት በኃላፊነት የሰራ ይመረጣል
- የስራ ልምድ የሚያዘው ከምረቃ በሃላ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡