የክምችትና ስርጭት ባለሙያ , የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ባለሙያ , የጽህፈትና የቢሮ አስተዳደር II, ባስ ካፒቴን I
Job Overview
ሸገር የብዙኃን ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ከዚህ ቀጥሎ ላለው ክፍት የስራ ቦታ ሠራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ፡ የክምችትና ስርጭት ባለሙያ
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በሰፕላይስ/ፐርቼዚንግ ማኔጅመንት፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት ኢኮኖሚክስ፣ አካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ ሙያ የመጀመሪያ ዲግሪ/ኮሌጅ ዲፕሎማ
- የስራ ልምድ፡ 2/4 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 00
- ምርመራ፡ የሥራ ልምድ የሚያዘው ከምረቃ በኃላ ነው
- ደረጃ፡ 11
- የስራ መደብ፡ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ባለሙያ
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በሰፕላይስ/ፐርቼዚንግ/ ኢኮኖሚክስ/ ማርኬቲንግ/ አካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ/ኮሌጅ ዲፕሎማ
- የስራ ልምድ፡ 2/4 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ደመወዝ፡ 00
- ምርመራ፡ የሥራ ልምድ የሚያዘው ከምረቃ በኃላ ነው
- ደረጃ፡ 11
- የስራ መደብ፡ የጽህፈትና የቢሮ አስተዳደር II
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በሴክሬታሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ቴክክና ሙያ ዲፕማሎ
- የስራ ልምድ፡ 4/6ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 5
- ደመወዝ፡ 4,252.00
- ምርመራ፡ የሥራ ልምድ የሚያዘው ከምረቃ በኃላ ነው
- ደረጃ፡ 8
- የስራ መደብ፡ ባስ ካፒቴን I
- ተፈላጊ ችሎታ፡ የቀለም 8ኛ/10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና 5ኛ/4ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው ወይም በአዲሱ ህዝብ 2 መንጃ ፈቃድ ያለው
- የስራ ልምድ፡ በሙያው 2 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 250
- ደመወዝ፡ 00
- ምርመራ፡ የመኪና መጠበቂያ እና ለንጽህና 900 ብር
- ደረጃ፡ 9