የኢትዮጵያ ሔራድ ዋና አዘጋጅ ,ሁለገብ የጥገና ሠራተኛ, ሾፌር
Job Overview
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ የሆኑ አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ መጠሪያ፡ የኢትዮጵያ ሔራድ ዋና አዘጋጅ
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በጆርናሊዝምና ኮሙኒኬሽን፣ በቋንቋና ስነ-ጽሁፍ፣ በፖለቲካል ሳይንስ እና አለም አቀፍ ግንኙነት ወይም አግባብ ባለው ሌላ የት/ት መስክ እና MA ዲግሪና 13 ዓመት ወይም BA ዲግሪና 11 ዓመት የስራ ልምድ
- ደረጃ ፡ 15
- ደመወዝ፡ 14572.00
- ብዛት፡ 1
- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
- የስራ መደብ መጠሪያ፡ ሁለገብ የጥገና ሠራተኛ
- ተፈላጊ ችሎታ፡ 5ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና 12 ዓመት፤ 6ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 10 ዓመት፣ 7ኛ ክፍል 8 ዓመት ወይም 8ኛ ክፍል 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
- ደረጃ ፡ እጥ -8
- ደመወዝ፡ 1743.00
- ብዛት፡ 1
- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
- የስራ መደብ መጠሪያ፡ ሾፌር IV
- ተፈላጊ ችሎታ፡ 4ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና 4ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለውና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
- ደረጃ ፡ እጥ -7
- ደመወዝ፡ 1511.00
- ብዛት፡ 2
- የቅጥር ሁኔታ፡ በፍሪላንስ