የሥልጠና ኦፊሰር: አውቶ ኤሌክትሪሽያን: የጥራት ተቆጣጣሪ – ክፍት የስራ ቦታዎች
Job Overview
ብሔራዊ ትምባሆ ድርጅት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች አወዳደሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ የሥልጠና ኦፊሰር /የእርሻ/
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
- ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በዕፅዋት ሳይንስ/ በአግሮኖሚ/በፖታሎጂ 6 ዓመት በእርሻ ዘርፍ የሰራ/ች
- ብዛት 1
- ደሞወዝ 00
- የስራ ቦታ አዲስ አበባ
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ጀማሪ አውቶ ኤሌክትሪሽያን
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
- ኮሌጅ ዲፕሎማ በኤሌክትሪክሲቲ የስራ ልምድ አያስፈልግም
- ብዛት 1
- ደሞወዝ 3,817.00
- የስራ ቦታ አዲስ አበባ
- የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ጁኒየር የጥራት ተቆጣጣሪ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
- ኮሌጅ ዲፕሎማ በኢንዱስትሪያል፣ ኬሚካል ወይም በፕሮዳክሽን ኢንጂነሪንግ ወይም በኬሚስትሪ ወይም ደረጃ 4 በፋድ ፕሮሰሲንግ ወይም በኬሚካል ፕሮዳክት ፕሮሰሲንግ ማኔጅመንት 2 ዓመት በጥራት ቁጥጥር ላይ የሰራ
- ብዛት 1
- ደሞወዝ 3,402
- የስራ ቦታ አዲስ አበባ