ኤሌክትሪካል ኢንጂነር ,ሜካኒካ ኢንጂነር
Job Overview
በኦሮሚያ ውሃ ሀብት ቢሮ የቢሾፍቱ ከተማ መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎ ድርጅት ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ የሆኑ አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ መጠሪያ፡- ኤሌክትሪካል ኢንጂነር
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ የባችለር ዲግሪ ያለው/ት
- የስራ ልምድ፡ በተፈለገው ሙያ 8 ዓመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- የስራ መደብ መጠሪያ፡- ሜካኒካ ኢንጂነር
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በሜካኒካል ኢንጂነሪንግ የባችለር ዲግሪ ያለው/ት
- የስራ ልምድ፡ በተፈለገው ሙያ 8 ዓመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ
- ብዛት፡ 1
- ቋንቋ፡ የክልሉን የስራ ቋንቋ ኦሮሚኛ በሚገባ መናገር መጻፍ እና ማንበብ የሚችል/ችል
- ደመወዝ፡ 00
- ጾታ ፡ አይለይም
- የስራ ቦታ፡ ቢሾፍቱ ከተማ የመጠጥ ውሃ አገልግሎ ድርጅት
- ደረጃ፡ XVIII